15 (አርብ) መቐለ ላይ ደደቢት ከገላን ያደረጉት ጨዋታ በባለሜዳዎቹ 2-0 አሸናፊነት ተጠናቋል። የደደቢትን ሁለቱንም የድል ጎሎች ማስቆጠር የቻለው ክብሮም አስመላሽ ነው። አዲስ አበባ መድን ሜዳ ላይ አቃቂ ቃሊቲ የምድቡን መሪ ለገጣፎ ለገዳዲን አስተናግዶ 2-1 ሽንፈት አጋጥሞታል። የገጣፎ ለገዳዲን የድል ጎሎች አንዋር ያሲን እና ዘካሪያስ ከበደ ሲያስቆጥሩ ለአቃቂ ከመሸነፍ ያላዳናቸውን ግብ አብዱልቃድር ናስር አስቆጥሯል። በምድቡ ዛሬContinue reading “ሪፖርት|ለገጣፎ መሪነቱን ሲያጠናክር ደሴ ለመጀመሪያ ጊዜ ከሜዳ ውጭ ነጥብ ተጋርቷል”
